በሙስና ወንጀል እና በሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው እስካሁን በቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦች ዝርዝር ይፋ ሆነ

Home Forums Semonegna Stories በሙስና ወንጀል እና በሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው እስካሁን በቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦች ዝርዝር ይፋ ሆነ

Viewing 1 post (of 1 total)
  • Author
    Posts
  • #8494
    Semonegna
    Keymaster

    አዲስ አበባ (ሰሞነኛ ኢትዮጵያ) – የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በሙስና ወንጀል እና በሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው እስካሁን በቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦችን ዝርዝር ይፋ አድርጓል።

    በዚህም መሠረት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት፦

    1. ብርጋዴር ጄኔራል ጠና ቁርንዴ ኢጄታ – በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የማርኬቲንግ ኃላፊ
    2. ብርጋዴር ጄኔራል ብርሃ በየነ – የሜቴክ ኦዲትና ኢንስፔክሽን ኃላፊ
    3. ብርጋዴር ጄኔራል ጥጋቡ ፈትላ መረሳ – የሜቴክ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኮርፖሬት ሎጂስቲክስና ሰፕላይ ኃላፊ
    4. ብርጋዴር ጀኔራል ሃድጉ ገብረጊወርጊስ ገብረስላሴ – የሜቴክ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኮርፖሬት ኒው ቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ኃላፊ
    5. ኮሎኔል ሸጋው ሙሉጌታ ተስፋሁን – የሜቴክ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የወታደራዊ ምርቶች ኦፕሬሽን ኃላፊ
    6. ኮሎኔል ሙሉ ወልደገብርዔል ገብረእግዛብሄር – የሜቴክ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኒው ቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ኃላፊ የነበሩ
    7. ኮሎኔል ዙፋን በርሄ ይህደግላ – የመከላከያ ጤና ኮሌጅ ሠራተኛ
    8. ሌተናል ኮሎኔል አስምረት ኪዳኔ አብርሃ – የጋፋት አርማመንት ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ተወካይ ኃላፊ የነበሩ
    9. ኮሎኔል አለሙ ሽመልስ ብርሃን – የሜቴክ ሎጂስቲክስና ሰፕላይ የትራንስፖርት ኃላፊ
    10. ኮሎኔል ያሬድ ሃይሉ – የሜቴክ በኮርፖሬት ኒው ቢዝነስ ዴቨሎፕመንት የፕሮጀክት ኃላፊ
    11. ኮሎኔል ተከስተ ሀይለማሪያም አድሃኑ – የሜቴክ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኒው ቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ኃላፊ የነበሩ
    12. ኮሎኔል አዜብ ታደሰ – የሜቴክ በኮርፖሬት ማርኬቲንግ የሽያጭ ኃላፊ
    13. ሻለቃ ሰመረ ሀይሌ ሀጎስ – የሜቴክ በደጀን አቪዬሽን የኢንዱስትሪ ኦፕሬሽን ኃላፊ
    14. ሻምበል ይኩኖአምላክ ተስፋዬ – የሜቴክ በኮርፖሬት ማርኬቲንግና ሽያጭ የፕሮሞሽን ኃላፊ
    15. ኮሎኔል ደሴ ዘለቀ ብርሃን – የሜቴክ የአዳማ እርሻ ስራዎች ኢንዱስትሪ ሥራ አስኪያጅ
    16. ሌተናል ኮሎኔል ሰለሞን በርሄ – የሜቴክ በብረታ ብረት ፋብሪኬሽን ኢንዱስትሪ የፋይናንስ ኃላፊ
    17. ሻለቃ ይርጋ አብርሃ – የሜቴክ በህብረት ማሽን ቢዩልዲንግ ኢንዱስትሪ የፋይናንስ ኃላፊ
    18. ኮሎኔል ግርማይ ታረቀኝ – የሜቴክ በኮርፖሬት ሎጂስቲክስና ሰፕላይ የንብረት አስተዳደር ኃላፊ
    19. ሻምበል ገብረስላሴ ገብረጊዮርጊስ – የሜቴክ የኮርፖሬት ትራንስፎርሜሽን የአቅም ግንባታ ማዕከል ኃላፊ
    20. ሻምበል ሰለሞን አብርሃ – የሜቴክ በኮርፖሬት ትራንስፎርሜሽን የስልጠና ኃላፊ
    21. ሻለቃ ጌታቸው ገብረ ስላሴ – የሜቴክ የደን ምንጣሮ ክትትል ኃላፊ
    22. ሌተናል ኮሎኔል ይሰሃቅ ሀይለማሪያም አድሃኖም – የሜቴክ በኮርፖሬት ኮሜርሻልና ሲቪል ምርቶች ኦፕሬሽን የፕላኒንግና ኮንትሮል ኃላፊ
    23. ሻለቃ ክንደያ ግርማይ – የሜቴክ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎች የፋይናንስ ኃላፊ
    24. ሌተናል ኮሎኔል አዳነ አገርነው – የሜቴክ በኮርፖሬት ሎጂስቲክስና ሰፕላይ የንብረት ክፍል ኃላፊ
    25. ሻለቃ ጌታቸው አጽብሃ – የሜቴክ ኢንፍራስትራክችርና ኮርፖሬሽን ማሽነሪ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኦፕሬሽን ኃላፊ
    26. ቸርነት ዳና – የዋይ ቲ ኦ ኩባንያ ባለቤትና ከብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን አመራሮች ጋር የጥቅም ትስስር የነበራቸው ደላላ
    27. አያልነሽ መኮንን አራጌ – ማስረጃ ልታጠፋ ስትል በቁጥጥር ስር የዋለች

    በሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት፦

    1. አቶ ጉሃ አጽበሃ ግደይ – የአዲስ አበባ የደህንነት ኃላፊ
    2. አቶ አማኑኤል ኪሮስ መድህን – የሃገር ውስጥ ደህንነት ጥበቃ ዋና መምሪያ ዳይሬክተር
    3. አቶ ደርበው ደመላሽ – የውስጥ ደህንነት ምክትል ዋና ዳይሬክተር የነበሩና የኢኮኖሚ ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ
    4. አቶ ተስፋዬ ገብረጻዲቅ – የውስጥ ደህንነት ጥናትና የወንጀል ምርመራ መምሪያ ኃላፊ
    5. አቶ ቢኒያም ማሙሸት – በውስጥ ደህንነት ጥበቃ ዋና መምሪያ የኦፕሬሽን ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ (በዋናነት የግንቦት 7 ጉዳይ ክትትል)
    6. አቶ ተሾመ ሀይሌ – የአማራ ክልል የደህንነት ኃላፊ የነበሩና የጥበቃ ዋና መምሪያ ዳይሬክተር
    7. አቶ አዲሱ በዳሳ – በሃገር ውስጥ ደህንነት የኦሮሚያ ክልል ደህንነት ኃላፊ 
    8. አቶ ዮሃንስ ወይም ገብረእግዚአብሄር ውበት – የውጭ መረጃ
    9. አቶ ነጋ ካሴ – በጸረ ሽብር መምሪያ የኦነግ ክትትል ኃላፊ
    10. አቶ ተመስገን በርሄ – በጸረ ሽብር መምሪያ የኦነግና ኦብነግ ክፍል ዋና ኃላፊ
    11. አቶ ሸዊት በላይ – በሃገር ውስጥ ደህንነት ኦፕሬሽን መምሪያ የግንቦት 7 ክትትል ምክትል መምሪያ ኃላፊ
    12. አቶ አሸናፊ ተስፋሁን – በሃገር ውስጥ ደህንነት የአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ደህንነት አስተባባሪ
    13. አቶ ደርሶ አያና – በውጭ መረጃ የአማራ ክልል ክትትል
    14. አቶ ሰይፉ በላይ – በውስጥ ደህንነት የደቡብ ክልል ክትትል ኦፊሰር
    15. አቶ ኢዮብ ተወልደ – በውስጥ ደህንነት የደቡብ ክልል ደህንነት ኃላፊ
    16. አቶ አህመድ ገዳ – በውስጥ ደህንነት የኦሮሚያ ክልል ክትትል ምክትል ኃላፊ
    17. ምክትል ኮማንደር አለማየሁ ሀይሉ ባባታ – ቀድሞ የፌደራል ፖሊስ የሽብር ወንጀል ምርመራ ምክትል ዳይሬክተር የነበረና ዋና ዳይሬክተር ሆኖ ያገለገለ
    18. ምክትል ኢንስፔክተር የሱፍ ሀሰን – የሽብር ወንጀል መርማሪ
    19. ዋና ሳጅን እቴነሽ አራፋይኔ – የሽብር ወንጀል መርማሪ
    20. ኢንስፔክተር ፈይሳ ደሜ – የሽብር ወንጀል መርማሪ
    21. ምክትል ኢንስፔክተር ምንላርግልህ ጥላሁን – የሽብር ወንጀል መርማሪ
    22. ዋና ሳጅን ርዕሶም ክህሽን – የሽብር ወንጀል መርማሪ
    23. ኦፊሰር ገብረማሪያም ወልዳይ
    24. ኦፊሰር አስገለ ወልደጊዮርጊስ
    25. ዋና ሱፐር ኢንቴንደንት አሰፋ ኪዳኔ
    26. ዋና ሱፐር ኢንቴንደንት ገብረ እግዚአብሔር ገብረሐዋርያት – የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የጥበቃና ደህንነት ኃላፊ
    27. ዋና ሱፐር ኢንቴንደንት ተክላይ ኃይሉ – የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ሠራተኛ
    28. ዋና ሱፐር ኢንቴንደንት አቡ ግርማ – የሸዋ ሮቢት ማረሚያ ቤት ኃላፊ የነበረና በዝዋይ ማረሚያ ቤት ኃላፊ ሆኖ ሲያገለግል የነበረ
    29. ዋና ሱፐር ኢንቴንደንት አዳነ ሐጎስ – የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ሠራተኛ
    30. ዋና ሱፐር ኢንቴንደንት ተስፋሚካኤል አስጋለ – በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ከፍተኛ የደህንነት ባለሙያ
    31. ዋና ሱፐር ኢንቴንደንት ገብራት መኮንን – የዝዋይ ማረሚያ ቤት የጥበቃና ደህንነት ኃላፊ የነበረና የሸዋ ሮቢት ማረሚያ ቤት ጥበቃና ደህንነት ኃላፊ ሆኖ ሲያገለግል የነበረ
    32. ረዳት ኢንስፔክተር አለማየሁ ኃይሉ ወልዴ – በአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል መርማሪ
    33. ረዳት ኢንስፔክተር መንግስቱ ታደሰ አየለ – በአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል መርማሪ
    34. አዳነች ወይም ሃዊ ተሰማ ቶላ
    35. ጌታሁን አሰፋ ቶላ
    36. ሙሉ ፍሰሃ

    ሰሞነኛ ኢትዮጵያ

    በቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦች ዝርዝር

Viewing 1 post (of 1 total)
  • You must be logged in to reply to this topic.